Amharic Bible icon

1.0 by Mercury App Development


Aug 23, 2017

About Amharic Bible

English

Please select the Bible's book of the same issues:

መጽሐፍ ቅዱስ - Amharic Bible - [Selassie]

እባክዎ ከአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ እንድን መጽሐፍ ይምረጡ፡:

ብሉይ ኪዳን - Old Testament

ምዕራፍ 1

1፤ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።

2፤ ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።

3፤ እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።

4፤ እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብርሃንንና ጨለማን ለየ።

5፤ እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።

6፤ እግዚአብሔርም። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ።

7፤ እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።

8፤ እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።

9፤ እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።

10፤ እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

11፤ እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።

12፤ ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

13፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሦስተኛ ቀን።

14፤ እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ፤

15፤ በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።

16፤ እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።

17፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው፤

18፤ በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

19፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።

20፤ እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።

21፤ እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

22፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።

23፤ ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን።

24፤ እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።

25፤ እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

26፤ እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።

27፤ እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።

28፤ እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።

29፤ እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤

30፤ ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።

31፤ እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።

Gn [1] ኦሪት ዘፍጥረት

Ex [2] ኦሪት ዘጸአት

Lv [3] ኦሪት ዘሌዋውያን

Nm [4] ኦሪት ዘኍልቍ

Dt [5] ኦሪት ዘዳግም

Js [6] መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ

Jg*[7] መጽሐፈ መሣፍንት

Rt [8] መጽሐፈ ሩት

1Sm [9] መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ

2Sm [10] መጽሐፈ ሳሙኤል ካል

1Kn [11] መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ።

2Kn [12] መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ።

1Ch [13] መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ።

2Ch [14] መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ።

Ez [15] መጽሐፈ ዕዝራ።

Nh [16] መጽሐፈ ነህምያ።

Es [17] መጽሐፈ አስቴር።

Jb [18] መጽሐፈ ኢዮብ።

Ps [19] መዝሙረ ዳዊት

Pr [20] መጽሐፈ ምሳሌ

Ec [21] መጽሐፈ መክብብ

Sn [22] መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን

Is [23] ትንቢተ ኢሳይያስ

Jr [24] ትንቢተ ኤርምያስ

Lm [25] ሰቆቃው ኤርምያስ

Ek* [26] ትንቢተ ሕዝቅኤል

Dn [27] ትንቢተ ዳንኤል

Hs [28] ትንቢተ ሆሴዕ

Jl [29] ትንቢተ ኢዮኤል

Am [30] ትንቢተ አሞጽ

Ob [31] ትንቢተ አብድዩ

Jh [32] ትንቢተ ዮናስ

Mc [33] ትንቢተ ሚክያስ

Na* [34] ትንቢተ ናሆም

Hk* [35] ትንቢተ ዕንባቆም

Zp [36] ትንቢተ ሶፎንያስ

Hg [37] ትንቢተ ሐጌ

Zc [38] ትንቢተ ዘካርያስ

Ml [39] ትንቢተ ሚልክያ

What's New in the Latest Version 1.0

Last updated on Aug 23, 2017

Minor bug fixes and improvements. Install or update to the newest version to check it out!

Translation Loading...

Additional APP Information

Latest Version

Request Amharic Bible Update 1.0

Uploaded by

Huy Tran Van

Requires Android

Android 4.0.3+

Show More

Amharic Bible Screenshots

Comment Loading...
Languages
Languages
Searching...
Subscribe to APKPure
Be the first to get access to the early release, news, and guides of the best Android games and apps.
No thanks
Sign Up
Subscribed Successfully!
You're now subscribed to APKPure.
Subscribe to APKPure
Be the first to get access to the early release, news, and guides of the best Android games and apps.
No thanks
Sign Up
Success!
You're now subscribed to our newsletter.